VOA – “ተምሳሌት “ በዋሽንግተን ዲሲው የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ቤተ መጻህፍት ተመረቀ

VOA – “ተምሳሌት “ በዋሽንግተን ዲሲው የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ቤተ መጻህፍት ተመረቀ       “ተምሳሌት“ የስድሳ አራት በስራቸውና በበጎ ተግባራቸው የሚጠቀሱ ኢትዮጵያዊያን ታሪክ የያዘው መጽሐፍ በቅርቡ እዚህ ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ምክርቤት ቤተ መጻህፍት ተመረቀ። ዋሽንግተን — በመጽሐፉ ታሪካቸው ከተነገረላቸው መካከል ሁለቱን ጨምሮ በርካታ እንግዶች በስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተዋል። ደራሲዋ አሜሪካዊቱ ሜሪጄይን […]

Read More →